ወጋገን ባንክ የ25ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለሁለት የበጎ አድራጎት ተቋማትና ለአንድ ትምህርት ቤት የብር 825,150 የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም- ወጋገን ባንክ የ25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ለሁለት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና ለአንድ ትምህርት ቤት ብር 825,150 በዓይነት እና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ለዋይድ ሆራይዘን ፎር ችልድረን ኢንኮርፖሬሽን የተሰኘ በኢትዮጵያ የተመዘገበ ወላጅ አልባ ህፃናትን በመርዳት ላይ ለተሰማራ ምግባረ ሰናይ ድርጅት ብር 225,000.00 […]
read more »