የጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
ወጋገን ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በእዳ ማካካሻነት የያዛቸውንና በሰንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ተ.ቁ. | የንብረቱ ዓይነት | ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ | የመነሻ ዋጋ ብር | ቤቱ/ ሕንፃው ያረፈበት ቦታ በካ.ሜ | የይዞታው ጠቅላላ ስፋት | |||
ከተማ | ክ/ከተማ | ቀበሌ/ወረዳ | የቦታዉ ልዩ ስም | |||||
1 | G+1 መኖሪያ ቤት
ግራውንዱ የተጠናቀቀ ሲሆን አንደኛ ፎቅ ከ 50% በላ
ይ የተጠናቀቀ |
ምዕራብ ጉጂ ዞን ፍንጫዋ | ዱግዳ ዳዋ 01 | ዱግዳ ዳዋ ቂልጣ ቁፋ | 5,544,917.24 | 193 ካ.ሜ | 504 ካ.ሜ | |
2 | G+0 መኖሪያ ቤት | ምዕራብ ጉጂ ዞን ፍንጫዋ | 01 | ዱግዳ ዳዋ ቂልጣ ቁፋ | 390,943.17 | 64.68 ካ.ሜ | 400 ካ.ሜ | |
3 | G+2 ለንግድ የሚያገለግል ሕንፃ | ሀገረ ሰላም | ሁላ | ሰቻ | መዐድን አካባቢ | 9,085,518.16 | 180.33 ካ.ሜ | 414.73 ካ.ሜ |
4 | መኖሪያ ቤት ቤዝመንት፣ግራውንድ እና ሰርቪስ | አለታ ወንዶ | ጨፌ | ሚሊኒየም አደራሽ አካባቢ |
4,074,160.85 |
ቤዝመንት እና ግራውንድ 110 ካ.ሜ
ሰርቪስ ቤቱ 36 ካ.ሜ |
474.375 ካ.ሜ | |
5 | G+1 ለንግድ የሚያገለግል ሕንፃ 70% የተጠናቀቀ | ጋምቤላ | ጋምቤላ | 04 | መነኀሪያ አካባቢ | 7,776,471.07 | 246.50 ካ.ሜ | 2450 ካ.ሜ |
6 | G+0 መኖሪያ ቤት | ጋምቤላ | ጋምቤላ | 05 | ኢሚግሬሽን አካባቢ | 1,564,051.59 | 88.35 ካ.ሜ እና 110.78 ካ.ሜ | 548 ካ.ሜ |
7 | G+4 ጅምር ሕንፃ | አዲስ አበባ | ለሚ ኩራ | በቀድሞዉ ቦሌ10 | በሻሌ ዉሀ ታንከር | 32,537,386.42 | 168 ካ.ሜ | 250 ካ.ሜ |
ማሳሰቢያ
- ገዢ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ከታክስ ጋር ተያያዥ የሆኑና ማንኛውንም ክፍያዎች ገዢው ይከፍላል።
- ንብረቶቹን መግዛት የሚፈልጉ የሚገዙበትን ዋጋ ¼ኛ (ሃያ አምስት በመቶ) በወጋገን ባንክ ስም ሲፒኦ (CPO) አሰርተው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከነሙሉ አድራሻው ከማመልከቻ ጋር እሰከ የካቲት 22 ቀን 2015 ዓ.ም 11፡00 ሰዓት ስታዲየም ፊት ለፊት በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት 8ኛ ፎቅ ንብረት አስተዳደር ክፍል በመቅረብ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርበታል።
- ባንኩ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115548062 የባንኩ ንብረት አስተዳደር ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
ወጋገን ባንክ አ.ማ